-
ራዕይ፣
- ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልጽግና በሙያ አስተዋፅኦ የሚያበረክት፣ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ሃይል ተገንብቶ ማየት፡፡
-
ተልዕኮ፣
- ወቅቱን የሚመጥን በዝቅተኛና በየመካካለኛ ደረጃ የሰለጠነና የበቃ የሰው ሃይል በማፍራት፣ ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂ በማቀረብና በማሸጋገር፣ ለኢንዱስትሪው የተሟላ ኤክስቴንሽን አገልግሎት በመስጠት ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ ብልፅግና አስተዋፅኦ ማድረግ፡፡
-
ዓለማ፣
- ውጤት ተኮር የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ሥርዓት አጠቃላይ ዓላማ ብቃት ያለው፣ ተነሳሽነትን የተላበሰ፣ ለሥራ ፈጠራ የተዘጋጀና ከለውጥ ጋር ራሱን ማስተካከል የሚችል የሰው ሀይል በመፍጠር የሀገሪቱን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ማፋጠን፡፡
-
እሴቶች፣
- ታማኝነት፣
- ፍትሃዊነት፣
- አሳታፊነት፣
- ጥራት ፤
- ግልፅኝነት፤
- ተጠያቂነት፣
- ውጤታማነት፡፡